ድንገተኛ ሕክምና ክፍል

የድንገተኛ ሕክምና ክፍል(“ER”)

 

ወደ ER የሚከተሉትን ዓይነት በጣም ከባድ ችግር ሲያጋጥም ብቻ ይሂዱ፥*

– አጥንት ሲሰበር

– ደም ሲያስልዎ ወይም ሲያስታውክዎ

– የፊት፣እጅ ወይም እግር መደንዘዝ ወይም ለመናገር መቸገር

– በጽኑ በእሳት መቃጠል

– ጭንቅላት ላይ ጉዳት መድረስ ወይም ህሊናን መሳት

– ከፍተኛ ትኩሳት

– ጉዳት የደረሰበት ሕጻን

ድንገተኛ ሕክምና ክፍል

  • የድንገተኛ ሕክምና ክፍል በጣም የጠና ወይም ለድንገተኛ ጽኑ ችግር ሲያጋጥም ብቻ ነው።
  • ጽኑና ድንገተኛ የሆነ የጤና ችግር ሳያጋጥምዎ በድንገተኛ ሕክምና ክፍሉ ከተጠቀሙ፣ በጣም ከፍተኛ የሕክምና ወጪዎችን እንዲከፍሉ ሊደረጉ ይችላሉ